1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሣምንታዊ የስፖርት ዘገባ

ሰኞ፣ መጋቢት 6 2013

ዋሊያዎቹ ከነገ በስትያ ባሕር ዳር ውስጥ ነበልባሎቹን ይገጥማሉ። ነገ እና ከነገ በስትያ የጀርመን ሁለት ቡድኖች ለሻምፒዮንስ ሊግ ሁለተኛ ዙር ግጥሚያቸውን ያከናውናሉ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ፉክክር ማንቸስተር ሲቲን የሚያቆመው አልተገኘም። ሆዜ ሞሪኞ በሰሜን ለንደን ደርቢ ግጥሚያ በአርሰናል ለተረታው ቡድናቸው የመሀል ዳኛውን ተጠያቂ አድርገዋል።

https://p.dw.com/p/3qf6U