ማኅበራዊ ፍትኅ ላይ ያተኮረው ፓርቲ ምሥረታ በጥቂት ቀናት
ሰኞ፣ ሚያዝያ 28 2011ማስታወቂያ
አርበኞች ግንቦት ሰባት ለዴሞክራሲ እና ለፍትኅ ንቅናቄ እና ሰመያዊ ፓርቲን ጨምሮ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ግለሰቦች የሚመሰርቱት እና ማኅበራዊ ፍትኅ ላይ ትኩረት ያደርጋል የተባለው የፖለቲካ ፓርቲ በመጪው ግንቦት 1 እና 2 ቀን 2011 ዓ.ም. መሥራች ጉባኤ እንደሚያካሒድ አስታወቀ። በየመስራች ጉባኤው አስተባባሪ ግብረ-ኃይል በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። ጋዜጣዊ መግለጫውን የተከታተለው ዮሐንስ ገብረእግዚዓብሔር ተጨማሪ ዘገባ አለው።
ዮሐንስ ገብረእግዚዓብሔር
ነጋሽ መሐመድ