1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

«መኢአድ» ራሴን እያጠናከርኩ ነዉ አለ 

ሰኞ፣ ጥቅምት 5 2011

የመላዉ አንድነት ድርጅት መኢአድ ተፎካካሪነቱን ለማጠናከር በአማራና በደቡብ ክልሎች በርከት ያሉ አዲስ ቢሮችን መክፈቱን ተናገረ። የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ሙሉጌታ አበበ ለ «DW » እንደተናገሩት ፓርቲዉ የቅርንጫፍ ጽ/ቤት የመክፈት ሥራዉን በመላ ሃገሪቱ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።

https://p.dw.com/p/36aOn
Äthiopien Blue Pary and AEUP Pressekonferenz
ምስል DW/G. Tedla HG

ከአዲስ አበባ ዉጭ አስር ቢሮዎችን ከፍተናል


የመላዉ አንድነት ድርጅት መኢአድ ተፎካካሪነቱን ለማጠናከር በአማራና በደቡብ ክልሎች በርከት ያሉ አዲስ ቢሮችን መክፈቱን ተናገረ። የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ሙሉጌታ አበበ ለ «DW » እንደተናገሩት ፓርቲዉ የቅርንጫፍ ጽ/ቤት የመክፈት ሥራዉን በመላ ሃገሪቱ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል። 


ዮሃንስ ገብረግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ 
ሸዋዬ ለገሠ