1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሁለት የአርበኞች ግንቦት 7 አቀባበል ኮ/ አባላት መታሰር

ረቡዕ፣ መስከረም 9 2011

ከጥቂት ጊዜ በፊት ወደ ሀገር ቤት የገባው የአርበኞች ግንቦት ሰባት የአቀባበል ስነ ስርዓት ኮሚቴ አባላት ከነበሩት ወጣቶች መካከል ሁለቱ ዛሬ መታሰራቸው ተሰማ። ብርሀኑ ተክሌ ያሬድ እና መኮንን ለገሠ ለጥያቄ ትፈፈለጋላችሁ ተብለው በፖሊስ መወሰዳቸውን ቤተሰቦቻቸው ለ DW ተናግረዋል።

https://p.dw.com/p/35BMe
Logo Patriot Ginbot 7

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ