SOS ኦንፎንዝ ኤትዮፒ
ዓርብ፣ ሐምሌ 29 2003ማስታወቂያ
ለዶቼ ቬለ የደረሱት ጥቆማዎችና ማስረጃዎች እጅግ የተወሳሰበ የሙስና ተግባር በድርጅቱ እንደሚፈጸም እንደሚያሳዩ ከአዲስ አበባ ወኪላችን የላከዉ ዘገባ ያስረዳል። የፌደራሉ በጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀንሲ በዚህ ድርጅት በአገሪቱ ወላጅ ያጡ ህፃናት ስም እየተፈጸመ ነዉ የተባለዉን ችግር አስመልክቶ ለቀረበለት ጥያቄ ችግሩን መስማቱን ቢገልፅም ጉዳዩ ገና በምርመራ ላይ ስለሆነ አጠቃላይ መግለጫ ለመስጠት እንደማይችል አመልክቷል።
ታደሰ እንግዳዉ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ