1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

HIV ዳግም እንዳያገረሽ ስጋት መኖሩ

ሐሙስ፣ ኅዳር 22 2009

ባለፉት አምስት ዓመታት ስለHIV ይሰጡ የነበሩ ትምህርቶች መቀዛቀዛቸዉ በሀገሪቱ HIV እንደ አዲስ እንዳያገረሽ ስጋት እንዳለባቸዉ የጤና ባለሙያዎች አሳሰቡ።

https://p.dw.com/p/2Tavk
Welt-Aids-Tag 2016
ምስል picture alliance/dpa/P. Adhikary

Beri. AA (State of HIV awareness in Ethiopia) - MP3-Stereo

 

 የሕገ ወጥ ዉርጃ መበራከት ለHIV ተጋላጭነት የሚዳርጉ የሀሽሽ እና መሰል አደንዛዥ እፆች ተጠቃሚነት መበራከትም የስጋቱ አመላካቾች ናቸዉ ሲሉ ባለሙያዎቹ መጠቆማቸዉን ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ በላከዉ ዘገባ ጠቅሷል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ