43 ኛው አመት የካራማራ ድል ተከበረ
ዓርብ፣ የካቲት 26 2013ማስታወቂያ
ኢትዮጵያ በወራሪውና ተስፋፊው የሶማሊያ መንግስት በ1969 የተቃጣባትን ጥቃት የመከተችበት የካራማራ ድል 43 ኛው አመት የድል በዓል በድላችን ሐውልት ( ኢትዮ ኩባ የወዳጅነት ማዕከል ) ውስጥ ተከብሯል። በስነ ስርዓቱ ላይ በወቅቱ በጦርነቱ ላይ ጉልህ የጦር ጀብዱ የፈፀሙ ጄኔራል መኮንኖች፣ በኢትዮጵያ የኩባ አምባሳደር እንዲሁም የታሪኩ ዘካሪዎች ተገኝተዋል።
ሰለሞን ሙጬ
ታምራት ዲንሳ
ማንተጋፍቶት ስለሺ