ባህል34ተኛው የሰመርጃም የሬጌ ሙዚቃ ድግስ To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoባህልLidet Abebe30 ሰኔ 2011እሑድ፣ ሰኔ 30 2011የሰመርጃም የሬጌ ፌስቲቫል ከዓርብ ዕለት አንስቶ እስከ ዛሬ እሁድ እኩለ ሌሊት ድረስ በቦን አቅራቢያ በምትገኘው የኮሎኝ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በየዓመቱ የሚካሄደው ይሔው ድግስ ላይ ከአለም ታዋቂ የሆኑ በተለይም የሬጌ ሙዚቃ አቀንቃኞች እና የሙዚቃው አፍቃሪያን ይሰበሰባሉ።https://p.dw.com/p/3LhwHማስታወቂያ