1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

34ተኛው የሰመርጃም የሬጌ ሙዚቃ ድግስ

Lidet Abebeእሑድ፣ ሰኔ 30 2011

የሰመርጃም የሬጌ ፌስቲቫል ከዓርብ ዕለት አንስቶ እስከ ዛሬ እሁድ እኩለ ሌሊት ድረስ በቦን አቅራቢያ በምትገኘው የኮሎኝ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በየዓመቱ የሚካሄደው ይሔው ድግስ ላይ ከአለም ታዋቂ የሆኑ በተለይም የሬጌ ሙዚቃ አቀንቃኞች እና የሙዚቃው አፍቃሪያን ይሰበሰባሉ።

https://p.dw.com/p/3LhwH