32ኛው የአውሮፓ ህብረት እና የሩሲያ ጉባኤ20 ጥር 2006ማክሰኞ፣ ጥር 20 2006የሩስያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን ዛሬ ብራስልስ ላይ ከአውሮፓ ህብረት ኮምሽን ፕሬዝደንት ጆሴ ማኑኤል ባሮሶ እና ከአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ኸርማን ቫን ሮምፖይ ጋ ተገናኝተው ተወያይተዋል።https://p.dw.com/p/1Ayaaምስል Reutersማስታወቂያ የአውሮፓ ሕብረት የሩስያ መንግሥት በምስራቅ አውሮፓዊቷ ሀገር ዮክሬን ላይ የሚያደርገውን ጫና አዉግዟል። በሌላም በኩል በጉባኤው ላይ የሰብዓዊ መብት ጥያቄዎች ተነስተዋል። ጉዳዩን የተከታተለዉ የብራስልስ ወኪላችን ገበያው ንጉሴ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል። ገበያው ንጉሴ ልደት አበበ ሂሩት መለሰ