ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ስለዚሁ ጉዳይ ተጨማሪ መረጃዎችን ከሰነድ አጠባበቅ መግለጫችን ማግኘት ይችላሉ።
አንጋፋው የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኅበር ትናንት ባከናወነው ጠቅላላ ጉባኤ ወደ ሼር ኩባንያ ተቀይሮ ገሚሱ ድርሻ ለቡድኑ ደጋፊዎች የቀረው ደግሞ ለባለ ሐብቶች ሊሸጥ መታቀዱ ተገልጧል። የሳዑዲ ዓረቢያው አልጋ ወራሽ ልዑል በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ማንቸስተር ዩናይትድን ሊገዙት ነው የሚል ዘገባ በርካታ የቡድኑ ደጋፊዎችን አስቆጥቷል።