አወዛጋቢዋ ኢየሩሳሌም፤ የአንዲት ከተማ ታሪክ በሥዕል
የመስቀል ጦርነት
ከጎርጎሪዮሳዊዉ 1070ዓ,ም ጀምሮ የገዛዉ የቱርክ ሙስሊም ኃይል ክርስቲያኑን ዓለም አስግቶ ነበር። በመጨረሻ ሊቀ ጳጳስ ዑርባን ሁለተኛ የመስቀል ጦርነት አወጁ። ባጠቃላይ ኢየሩሳሌምን ለመያዝ አዉሮጳዉያን በ200 ዓመታት ዉስጥ አምስት ጊዜ የመስቀል ጦርነት አካሂደዋል። በመካከሉም ያ ተሳክቶላቸዋል። ነገር ግን በ1244ዓ,ም የመስቀል ጦረኞቹ ከተማዋ ላይ የነበራቸዉን ኃይል አጡ እና በድጋሚ ከተማዋ በሙስሊሞች አገዛዝ ሥር ወደቀች።