1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የጣይቱ ሆቴል የእሳት ቃጠሎ

እሑድ፣ ጥር 3 2007

እቴጌ ጣይቱ ሆቴል የመጀመሪያው ዘመናዊ የኢትዮጵያ ሆቴል ሲሆን የተመሰረተው እ.ኢ.አ. በ ነሐሴ 1898 ዓ.ም ነበር። ይህ ሆቴል ዛሬ ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ ደረሰበት

https://p.dw.com/p/1EIbv
Äthiopien Kaiser Menelik II. Denkmal in Addis Abeba
ምስል፦ DW

ሆቴሉን ዳግማዊ አጼ ምኒሊክ ጥቅምት 25 ቀን 1900 .. በአዲስ አበባ የሚገኙ የውጭ ሃገር ዲፕሎማቶችን በመጋበዝ እንዳስመረቁት ጳውሎስ ኞኞአጤ ምኒልክበተሰኘ መጽሃፋቸው ገልጸዋል። ሆቴሉ ስራ በጀመረበት ዘመን የሆቴል ስራ ኢትዮጵያ ውስጥ የተለመደ ባለመሆኑ ከፍተኛ የገበያ ችግር ገጥሞት ነበር። ንጉሱ አጼ ምኒሊክ መኳንንቱን በተደጋጋሚ በመጋበዝ ሆቴሉና አገልግሎቱ እንዲለመድ ማድረጋቸውን ጳውሎስ ኞኞ በመጽሃፋቸው አስፍረዋል።

የጣይቱ ሆቴል ታድሶ አገልግሎት መስጠት ከጀመረ በኃላ በታሪኩና በሚያቀርበው የጃዝ ሙዚቃ በተለይ በውጭ ሃገር ዜጎች ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት አግኝቶ ነበር።

ይህ ሆቴል ዛሬ የእሳት አደጋ እንደገጠመው ተሰምቷል። ስለደረሰው አደጋ የአዲስ አበባ ዘጋቢያችን ዮሀንስ ገብረ እግዚያብሄር ።

ዮሀንስ ገብረ እግዚያብሄር

ልደት አበበ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ