ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ስለዚሁ ጉዳይ ተጨማሪ መረጃዎችን ከሰነድ አጠባበቅ መግለጫችን ማግኘት ይችላሉ።
ቡድን 7። የምጣኔ ሐብት ቀዉስ የወለደዉ፣በምጣኔ ሐብታዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር፣ ምጣኔ ሐብታዊ ስብስብ ነበር።የዩናይትድ ስቴትሱ የገንዘብ ሚንስትር ጆርጅ ሹልስ የያኔ ዉጥናቸዉ ዛሬ የደረሰበትን ቢያዩ የሚሉትን ከመጠየቅ ባለፍ በርግጥ አናዉቀዉም።
ፀሎት፣ ምሕላ፣ ተማፅኖ ጥሪዉ ጦርነቱን ለማስቆም አይደለም የማስቆም ተስፋ እንኳን ለመፈንጠቅ አቅመቢስ መሆኑ ነዉ ቀቢፀ-ተስፋዉ።የሕይወት፣ የሐብት፣ንብረት ጥፋቱም የተፋላሚ ኃይላት መሪዎችን ልብ የሚያራራ አልመሰለም
ዩክሬን ውስጥ በተቀሰቀሰው ጦርነት ምክንያት የተከሰተው የምግብ ዋጋ ንረት በርካታ ሰዎችን ወደ ጠኔ አፋፍ ገፍቷቸዋል። የG7 የበለጸጉት ሃገራት ቃል የገቡትን ርዳታ የማያቀርቡ ከኾነ ድሃ ሃገራት ዐይኖቻቸውን ወደ ሌላ አቅጣጫ ሊያማታትሩ ይችላሉ።
የጀርመን የቀድሞ መራሒተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል ስልጣናቸው ካበቃ ከስድስት ወር በኋላ ሰሞኑን ለመጀመሪያ ጊዜ ለቃለ መጠይቅ ቀርበዋል። እሳቸውም በተለይ ስለ ዩክሬን ወረራ እና በእርሳቸው የስልጣን ዘመን ከሩሲያ ጋር ጀርመን ስለነበራት ግንኙነት ሰፋ ያለ ማብራሪያ ሰጥተዋል።