ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ስለዚሁ ጉዳይ ተጨማሪ መረጃዎችን ከሰነድ አጠባበቅ መግለጫችን ማግኘት ይችላሉ።
መቐለን ጨምሮ በበርካታ የትግራይ አካባቢዎች እንዲሁም አዋሳኝ የአፋርና የኤርትራ ቦታዎች 4.7 ሬክተር ስኬል የተለካ ርእደ መሬት ተከሰተ። ተመሳሳይ መጠን ያለው ርእደ መሬት በአካባቢው ሲያጋጥም በአምስት ወራት ውስጥ ይህ ለሁለተኛ ግዜ ነው።
የቀድሞዉ የኤርትራ ሕዝብ ነፃ አዉጪ ግንባር (EPLF) ወይም ሻዕቢያ አስመራን የተቆጣጠረበት 32ኛ ዓመትና ኤርትራ በይፋ ከኢትዮጵያ ተገንጥላ የራስዋን ነፃ መንግስት የመሰረተችበት 30ኛ ዓመት በዓል ትናንት ኤርትራ ዉስጥ በተለያዩ ሥርዓቶች ተከብሯል።
የኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥት እና ሕወሓት የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲፈራረሙ ከስምምነቱ በፊትም ሆነ በኋላ ስኬት የታየበት ያለውን የማግባባት ሥራ ማከናወኑን የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ድርጅት ( ኢጋድ ) አስታወቀ።