ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ስለዚሁ ጉዳይ ተጨማሪ መረጃዎችን ከሰነድ አጠባበቅ መግለጫችን ማግኘት ይችላሉ።
አቶ ድሪቢ በኦሮሚያ ከምን ጊዜውም የከፋ የፀጥታ ሁኔታ በተለይም በምዕራብ ኦሮሚያ መስፋቱ አሳስቦን መግለጫውን አውጥተናልም ነው ያሉት፡፡ “ነገሩ በጣም እየከፋ ነው ያለው፡፡ በምዕራብ ኦሮሚያ በኪረሙ፣ ጃርደጋጃርቴ፣ ጉቲን፣ እዚህ ሜታ ሮቢ አዲስ አበባ አቅራቢያ እንኳ ሰዎች ይገደላሉ ይፈናቀላሉም
በኤሌክትሪክ ኃይል በሚሽከረከሩ መኪኖች ላይ የቀረጥ ቅናሽ፤ የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት በሰላም እንዲያበቃ የተደረጉ ጥሪዎችና በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን በተለይም ኡሙሩ ወረዳ በሚኖሩ ሰላማዊ ሰዎች ላይ ታጣቂዎች የሚፈፅሙትን ግፍ መንግስት እንዲያስቆም የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ማሳሰቡን የሚጠቅሱ ዘገቦች ናቸዉ-ትኩረታችን።
ኢሰመኮ የፌዴራል ፣ የኦሮሚያ እና የሶማሌ ክልሎች መንግሥታት በአፋጣኝ ሊተገብሯቸው ይገባል ካላቸው መካከል አንዱ በመረጃና በምዝገባ ሥርዓት የታገዘ፣ አሳታፊ የሆነ፣ የተጠያቂነት ሥርዓት የተዘረጋለት እንዲሁም ከፍላጎት ጋር የተመጣጠነ ምላሽ ማቅረብ፣ ማሰራጨት እና ክትትል ማድረግ የሚለው ነው።
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በትግራይ ክልል የሚገኙ የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች ባለፈው ሳምንት ያስተላለፉት የሰላም ጥሪ እንዳስደሰተው ገልጿል። የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዛሬ ባስተላለፈው የሰላም ጥሪ ኢትዮጵያ ውስጥ የተከሰቱት ችግሮች ቀድሞውኑ በሰላምና በውይይት እንዲፈቱ ከፍተኛ ጥረት ቢያደርግም ሳይሳካ መቅረቱን ጠቅሷል።