የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት መግለጫ
ማክሰኞ፣ ሐምሌ 9 2011ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰኔ 15፣ 2011 ዓም በአዲስ አበባ እና በባህርዳር የተፈጸሙትን ግድያዎች ዛሬ ባወጣው የአቋም መግለጫ አወገዘ። የጋራ ምክር ቤቱ በመግለጫው ችግሮች ሳይባባሱ መፍትሔ መፈለግ ሲቻል መንግሥት ቸልተኝነት አሳይቷል ሲልም ወቅሷል። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ጋዜጣዊ መግለጫውም ተከታትሎ ቀጣዩን ዘገባ አዘጋጅቷል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ