1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያውያን ተቃውሞ ሰልፍ በበርሊን

ማክሰኞ፣ ግንቦት 6 2005

በኢትዮጵያ መንግስት ላይ ያላቸውን ተቃውሞ ለማሰማት ዛሬ ጠዋት ኢትዮጵያውያን በበርሊን ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደው ነበር።

https://p.dw.com/p/18Xh6
Der Eingangsbereich des Auswärtigen Amtes mit Bundesadler, aufgenommen in Berlin am 20.09.2006. Foto: Tim Brakemeier dpa/lbn +++(c) dpa - Report+++ Schlagworte Bundesregierung, Gebäude, Politik, Aufschrift, Auswärtiges_Amt, Außenministerium, Bundesadler, Schriftzug, werderscher_Markt_1
ምስል picture-alliance/dpa

ኢትዮጵያውያኑ ለጀርመን መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል እና ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጊዶ ቬስተርቬለ ባስገቡት ደብዳቤ ላይ በኢትዮጵያ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ይቁም የሚል እና ሌሎች ርዕሶችም ተነስተዋል። የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል ሰልፉን ተመልክቶ እና ሰልፈኞችን አነጋግሮ  ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ