1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ህዝብ ቁጥር መጨመር እና ችግሮቹ

ማክሰኞ፣ መስከረም 21 2006

ከአራት ዓመት በፊት በአፍሪቃ በተደረገ ጥናት መሰረት የህዝቡ ቁጥር 1 ቢሊዮን ማለፉ ተመልክቷል። ይህ አሃዝ ከ 35 ዓመት በኋላ በእጥፍ እንደሚያድግ ተተንብይዋል።

https://p.dw.com/p/19sRX
Traditionell gekleidete Frauen mit Kindern, aufgenommen am 02.11.2006 in Gisenyi in Ruanda. Foto: Jens Kalaene dpa +++(c) dpa - Report+++
ምስል picture-alliance/ dpa

ከዚህ ውስጥ 43 ከመቶው እድሜው ከ15 ዓመት በታች ነው። ከአሳሳቢው የአፍሪቃ ህዝብ ቁጥር እድገት ጋር በተያያዘ ለቀጣዩ ጎርጎሮሳውያን ዓመት ውሳኔዎችን ለማፅደቅ ፖለቲከኞች እና ባለሙያዎች አዲስ አበባ ውስጥ በመወያየት ላይ ይገኛሉ። ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ እንደሚያስረዳው፤ የወጣት ስራ አጥነት በአፍሪቃ ትልቅ ችግር ሆኗል። በኢትዮጵያም የህዝብ ቁጥር መጨመር አያያዥ ችግሮችን ይዞ መምጣቱ አይቀርም። ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ የባለሙያዎችን አስተያየትን አካቶ የሚከተለውን አጭር ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ልደት አበበ

ጚሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ