የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር መግለጫ
ሰኞ፣ ኅዳር 10 2011ማስታወቂያ
ጉዳዩም የሕግ የበላይነት ማስከበር ላይ ሳይሆን ለሌላ የፖለቲካ አጀንዳ መጠቀሚያ እንዳይሆን ስጋታቸውን የገለጹት የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ደብረፅዮን በሂደቱ ስጋታቸውን የሚያሳዩ ክፍተቶች እየተስተዋሉ ነው፣ "በትግራይ ህዝብ ላይ ጫና ለመፍጠር በተደጋጋሚ ሙከራ ሲደረግ ቆይቷል፣ አሁን ደግሞ በሌላ መንገድ ተመልሶ እንደ አዲስ መጥቷልም" ብለዋል፡፡
ሚልዮን ኃይለ ሥላሴ
አርያም ተክሌ
ማንተጋፍቶት ስለሺ