1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰዎች ለሰዎች ድርጅት ውርርድ

ረቡዕ፣ ሰኔ 8 2003

በኢትዮጵያ ሰብዓዊ እርዳታ በማድረግ የሚታወቀው «ሜንሽን ፉር ሜንሽን» ወይም ሰዎች ለሰዎች የተሰኘው ድርጅት ባለፉት ሳምንታት በተለያዩ የጀርመን ከተሞችና አንዲት የቤልጄም ከተማ፤ ባዘጋጀው ልዩ ዝግጅት 3 ሚሊዮን € አሰባሰበ።

https://p.dw.com/p/RTcN
ካርልሀይንስ ቡምና ባለቤታቸው ወ/ሮ አልማዝምስል picture-alliance / dpa/dpaweb

ይህ ግብረ ሰናይ ድርጅት ከተመሰረተ 30 አመታት ተቆጠሩ። ድርጅቱ በኢትዮጵያ በተለያዩ ከተሞችና መንደሮች ትምህርት፣ ንፁህ የመጠጥ ውሀና መሰረታዊ ነገሮችን ለማቅረብ ይጥራል። የድርጅቱ መስራች «ካርልሀይንስ ቡም» ባለቤት- ወ/ሮ አልማዝን ልደት አበበ ስለ ገንዘብ ማሰባሰቢያው ዝግጅትና አላማው አነጋግራቸዋለች።

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ