1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የምርጫ ታዛቢዎችን ሥራ የቃኘው ጉባኤ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 1 2011

የአውሮጳ ፓርላማ እና የአውሮጳ ኅብረት የውጭ ግንኙነት ክፍል ያዘጋጁት በምርጫ ታዛቢዎች ኃላፊነት እና ተግዳሮቶች ላይ ያተኮረ ጉባኤ ብራስልስ ላይ ተካሄደ።

https://p.dw.com/p/36NM2
Belgien EU-Flaggen auf Halbmast in Brüssel

European flags fly at half-mast to pay tribute to the victims of the terrorist attack in the Christmas Market in Berlin, Germany)
ምስል EU/J. Jacquemart

«የዓለም አቀፍ የምርጫ ታዛቢዎች የወደፊት ኃላፊነት እና ተግዳሮቶች»

የዓለም አቀፍ የምርጫ ታዛቢዎች የወደፊት ኃላፊነት እና ተግዳሮቶች በሚል ዐብይ ርዕስ በተነጋገረው ሁለት ቀናት በፈጀው ስብሰባ የፓርላማ አባሎች፤ የምርጫ ታዛቢዎች እና ኃላፊዎች የቀድሞ መሪዎች እና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተወካዮች የተሳተፉትበት ሲሆን ዛሬ ተጠናቋል። ከብራስልስ ገበያው ንጉሤ ዝርዝር ዘገባ አለው።

ገበያው ንጉሤ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ