ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ስለዚሁ ጉዳይ ተጨማሪ መረጃዎችን ከሰነድ አጠባበቅ መግለጫችን ማግኘት ይችላሉ።
በአዲስ አበባ የቤቶች ፈረሳ በቅጽበት ቤት አልባ ያደረጋቸው ነዋሪዎችን በእንባ አራጭቷል፤ ሕጻናት ተማሪዎች፤ እናቶችና አረጋውያንንም ለጎዳና መዳረጉ በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴ ተጠቃሚዎች አነጋጋሪ ሆኗል ። የከተማዪቱ ከንቲባ «ከፍተኛ ፍልሰት»ን «መንግሥትን በመጣል በኃይል ሥልጣን» ከመቆጣጠር ጋር አያይዘው መናገራቸው በርካቶችን አስቆጥቷል ።
«ከኃላፊነታቸው መነሳት መልቀቅ ብቻ ሳይሆን የነበራቸው ኃላፊነት ላይም ላጎደሉት የፍትህ ስርዓት ሁሉ የድርሻቸውን መጠየቅ አለባቸው። ፍትህ ሳይረጋገጥ ዘላቂ ሰላም አይታሰብም።» «ድሬዳዋ ራሷን ችላ መካለል አለባት እንጂ ወደየትኛውም ክልል መካለል የለባትም።»«እንኳን ለጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ፍቅር ሰላም አንድነት የኢትዮጵያን ይሁን»