ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ስለዚሁ ጉዳይ ተጨማሪ መረጃዎችን ከሰነድ አጠባበቅ መግለጫችን ማግኘት ይችላሉ።
የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ቅኝት
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረንስ፤ ኦፌኮ እና የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ አብን መግለጫ፣ የቅርስ ፈረሳ በአዲስ አበባ እንዲሁም የአለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ያቀረቡት ወቀሳ በዚህ ሳምንት በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ብዙ መነጋገሪያ የሆኑ ጉዳዮች ናቸው።