ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ስለዚሁ ጉዳይ ተጨማሪ መረጃዎችን ከሰነድ አጠባበቅ መግለጫችን ማግኘት ይችላሉ።
ኢያሱ ኃይሉም «በንጹሐን ደም የታጠቡ ሁሉ የእጃቸውን የሚያገኙበት ግዜ ደረሰ ፤ጌታ የተመሰገነ ይሁን» በማለት አስተያየታቸውን ደምድመዋል። ኑር ናስርም ተመሳሳይ አስተያየት ሰጥተዋል።«የንጹሀን ደም ይጮሀል ሁሉም በሰራው ግፍና ወንጀል ለፍርድ የሚቀርብበት ቀን እሩቅ አይሆንም። ሁሉ ከፈጣሪ ፍርድ አያመልጥም።»የሚል።