ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ስለዚሁ ጉዳይ ተጨማሪ መረጃዎችን ከሰነድ አጠባበቅ መግለጫችን ማግኘት ይችላሉ።
የጀርመን ፓርላማ «ቡንዴስታግ» በሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት የናዚ ጭፍጨፋ ሰለቦችን አስቦ ዋለ። ፓርላማዉ በዛሬዉ እለት በናዚ ጀርመን በተለይ በአናሳ ፆታነታቸዉ ሰለባ የሆኑት ነዉ አስቦ የዋለዉ። ጀርመን እለቱን በይፋ ማሰብ የጀመረችዉ ከጎርጎረሳዉያኑ 1996 ዓ.ም ጀምሮ ነዉ። በእስራኤል እለቱ መታሰብ የጀመረዉ በጣም ቀደም ብሎ ነዉ።
በኢትዮጵያ ትልቅ እውቅናና ክብር የተቸረው የበጎ ሥራ አገልግሎት የሰጡት የሰዎች ለሰዎች ድርጅት መሥራች የካርልሄንዝ በም መታሰቢያ ሐውልት በስማቸው ከተሰየመበት አደባባይ ለትራፊክ ፍሰት ሲባል ከቦታዉ ተነሳ። ካርል በኢትዮጵያ ላበረከቷቸው በጎ ሥራዎች የተሰየመላቸዉ አደባባይ ተነስቶ በትራፊክ መብራት የመተካት ሥራ መጀመሩ ባለስልጣን አስታውቋል።
«ከሦስት የመንግስት አውታሮች መካከል አንዱ የሆነው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ነው ሁለቱ ከፍተኛ አመራር በአንድ ጊዜ መነሳታቸው ፖለቲካችን ያለበት ሁኔታ ጥሩ እንዳልሆነ የማሳያ ምልክት ነው።»
በኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ለሃይማኖቷ እንቆረቆራለን ያሉ የእምነት አባቶች ለ26 ጳጳሳት ሹመት ቁጣን ቀሰቀሰ፡፡ የተወሰኑ የቤተክርስታኗ አባቶች ሰጥተዋል የተባለው ይህ ሃይማኖታዊ ሹመት ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስ እውቅና ውጪ ነው በሚል ተቀባይነት እንደሌለው ተገልጿል፤ ውዝግብም አስከትሏል።