ዉይይት ሥለ ኢትዮጵያ ስደተኞች | ኢትዮጵያ | DW | 18.12.2013
  1. Inhalt
  2. Navigation
  3. Weitere Inhalte
  4. Metanavigation
  5. Suche
  6. Choose from 30 Languages
ማስታወቂያ

ኢትዮጵያ

ዉይይት ሥለ ኢትዮጵያ ስደተኞች

በመካከለኛዉ ምሥራቅ በሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ሥደተኞችን ችግር ለመግታት የተቀናጀና መጠነ-ሠፊ ጥረት መደረግ እንዳለበት ዋሽግን-ዩናይትድ ስቴትስ ዉስጥ በጉዳዩ ላይ የተነጋገሩ ተሰብሳቢዎች አስታወቁ። ባለፈዉ ቅዳሜ በተደረገዉ ዉይይት ላይ የተካፈሉ ምሑራን፥ የሕግ ባለሙያዎችና የማሕበራት መሪዎች ጥናታዊ ፅሑፍ አቅርበዉ ነበር።

ተሰብሳቢዎቹ ስደተኞቹን ለመርዳት፥ በተለይም በኢትዮጵያና በሳዑዲ አረቢያ መንግሥታት ላይ ግፊት ለማድረግም ቃል ገብተዋል። የዋሽግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል

አበበ ፈለቀ

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሠ

Audios and videos on the topic