ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ስለዚሁ ጉዳይ ተጨማሪ መረጃዎችን ከሰነድ አጠባበቅ መግለጫችን ማግኘት ይችላሉ።
ጋዜጠኛ አስካለ ተስፋዬ ኢትዮጵያን ከደቡብ እስከ ሰሜን ከምዕራብ እስከ ምስራቅ ተጉዛ፤ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦችን ጎብኝታ፤ ባህላቸዉን ተዋዉቃ ኑሮአቸዉን ኖራ በኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ለህዝብ «ዉሎ አዳር» በሚል ፕሮግራምዋ ከባልደረቦችዋ ጋር አቀናብራ ለሃገር የምታሳየዉ የአገርህን እወቅ ዝግጅቷ ታዋቂነትንና ተወዳጅነትን አትርፋለች።
የኢትዮጵያ መንግሥት ለ2015 ያዘጋጀው በጀት 231.4 ቢሊዮን ብር የተጣራ ጉድለት ያጋጥመዋል ተብሎ እንደሚገመት የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሽዴ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተናግረዋል። ይኸን ለመሙላት መንግሥታቸው 224.5 ቢሊዮን ብር ከአገር ውስጥ፤ 6.9 ቢሊዮን ብር ከውጪ አገር ለመበደር እንዳቀደ የገንዘብ ሚኒስትሩ አስረድተዋል።