1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከግል ጋዜጠኞች የቀረበ የፕሪስ ፈቃድ ጥያቄ

ሰኞ፣ ኅዳር 2 2000

ምርጫ 97 ተከትሎ እስር የቆይተዉ ከተለቀቁት ሶስት የግል ጋዜጣ አሳታሚዎች ቀደም ሲል በነበሩበት በፕሪስ ተግባር ላይ ለመሰማራት እንዲያስችላቸዉ ከኢትዮጽያ የማስታወቅያ ሚኒስትር ፈቃድ ለማግኘት በመመላለስ ያቀረቡት ጥያቄ ምላሽ አለማግኘቱን አሳወቁ

https://p.dw.com/p/E0X4

እስር የቆዩት ጋዜጠኞች ወደ ቀድሞ ስራችን መመለስ መፈለጋችን ለኢትዮጽያ ህዝብ ፣ለአለማቀፉ ማህበረሰብ ፣እንዲሁም የፕሪስ ነጻነት እንዲከበር ለሚፈልጉ ሁሉ ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ ላይ ባወጡት መግለጫችዉ ሲያሳዉቁ፣ የኢትዮጽያ ማስታወቅያ ሚኒስቴር የፕሪስ ፈቃድ ሰጭ ክፍል በበኩሉ ጋዜጠኞቹ የዉሳኔዉን መልስ እስኪያገኙ መጠበቅ አለባቸዉ ይላል አዜብ ታደሰ ወደ አዲስ አበባ በመደወል ይህን አጠናቅራለች።