አሳሳቢው የኤቦላ ወረርሽኝ እና የአውሮጳ ኅብረት
ረቡዕ፣ መስከረም 7 2007ማስታወቂያ
ስብሰባ የ28 አባል ሀገራት፣ የተመድ እና የተለያዩ የርዳታ ድርጅቶች ተወካዮች ተሳትፈዋል። በተለይ ላይቤሪያ፣ ሲየራ ልዮን እና ጊኒ የ2,400 ሰዎችን ሕይወት ያጠፋው እና ከ5,000 በላይ በተኀዋሲው ያስያዘውን በሽታ መከላከል ይችሉ ዘንድ ዩኤስ አሜሪካ 3,000 ወታደሮች ወደምዕራብ አፍሪቃ እንደምትልክ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ትናንት ይፋ ማስታውቃቸው የሚታወስ ነው።
ገበያው ንጉሤ
አርያም ተክሌ