ፖለቲካትኩረት በአፍሪቃTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካAryam Abraha3 ሰኔ 2009ቅዳሜ፣ ሰኔ 3 2009የECOWAS 51ኛ ጉባኤ፤ የአውሮፓ የልማት ቀን በብራስልስ፤ የጋዜጦች ዓምድhttps://p.dw.com/p/2c8CWማስታወቂያየምዕራብ አፍሪቃ የምጣኔ ሐብት ማሕበረሰብ ECOWAS ባለፈው ሳምንት በላይቤሪያ ተካሂዷል። አባል ሀገራቱ በምን ላይ ተወያዩ? ፤ ምንስ ውሳኔ ላይ ደረሱ ? ይህ የትኩረት በአፍሪቃ ዝግጅት ይዳስሳል። በተጨማሪም ባለፈው ማክሰኞ እና ዕሮብ በብራስልስ የተካሄደው የአውሮፓ የልማት ቀን ጉባኤ ይዘትን ትኩረቱ አድርጓል። ለዝግጅቱ ገበያው ንጉሴ ከብራስልስ።