1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ በገልተኞች እንዲዋቀር ተጠየቀ

ዓርብ፣ ጥር 3 2011

ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ እስከታችኛዉ መዋቅሩ በገለልተኛ ባለሞያዎች እንዲዋቀር ጥሪ ቀረበ። የፍትህ ተቋማት ካልተገነቡ የምርጫ ቦርድን ብቻዉን ማዋቀሩ ብቻ በቂ አይደለምም ተብሎአል።

https://p.dw.com/p/3BNpY
Äthiopien Wahlen 2015
ምስል DW/E. Bekele

የምርጫ ቦርድን ብቻዉን ማዋቀሩ ብቻ በቂ አይደለም

ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ እስከታችኛዉ መዋቅሩ በገለልተኛ ባለሞያዎች እንዲዋቀር እና አሳሪ ሕጎችን በአስቸኳይ እንዲያሻሽል የፖለቲካ ፓርቲ አባላትና የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር ገለፁ። አስተያየት ሰጭዎቹ ለ«DW» እንደተናገሩት ገለልተኛ የፍትህ ተቋማት ካልተገነቡ የምርጫ ቦርድን ብቻዉን ማዋቀሩ ብቻ በቂ አይደለም ብለዋል። ዝርዝሩን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ልኮልናል ።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

አዜብ ታደሰ

አርያም ተክሌ