በኤምባሲ ለሚገኙ የቀድሞ ባለስልጣናት ይቅርታ እንዲደረግ ተጠየቀ
ዓርብ፣ ሰኔ 19 2012ማስታወቂያ
ላለፉት 29 ዓመታት አዲስ አበባ በሚገኘዉ የጣልያን ኤምባሲ በጥገኝነት ተጠልለዉ የሚገኙ የመንግሥት ባለሥልጣናት መንግሥት በምህረት ወደ ቤተሰቦቻቸዉ እንዲቀላቀሉ እንዲያደርግ ተጠየቀ። በቀድሞ የመከላከያ አባላት ስም የይቅርታ ደብዳቤዉ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት፤ ጠቅላይ ሚኒስትር እና ለይቅርታ ቦርድ መላኩን ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያሳያል።
ዮኃንስ ገብረእግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ