በአውሮፓ ፀረ ሽብር እንቅስቃሴና ክትትሉ
ዓርብ፣ ግንቦት 21 2001ማስታወቂያ
በህብረተሰቡ ውስጥ ግልፅ አሰራርና ፍትህ እንዲሰፍን በሚጥረው Open Society Institute በተባለው የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ቡድን ስር የፍትህን ጉዳይ የሚከታተለው ክፍል ፣ በአምስት የአውሮፓ አገራት ያካሄደውን ጥናት መሰረት በማድረግ በዚህ ሳምንት ማክሰኞ ባወጣው ዘገባ እንደጠቆመው ፣ የአንዳንድ የአውሮፓ መንግስታት ፀረ አሸባሪነት መርህ ንፁሀን ሰዎችን ከማንገላታቱና ሰብዓዊ መብታቸውን ከመጋፋቱም በላይ እነዚህ የህብረተሰብ ክፎሎቸ በፀረ ሽብሩ ዕንቅስቃሴ ከፖሊስ ጋር ሊተባበሩ የሚችሉበትን መንገድም ዘግቷል ።
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ