በአሸባሪነት የተከሰሱ 29 ሙስሊሞች ዛሬ ፍ/ቤት መቅረባቸው፣
ሰኞ፣ ጥቅምት 19 2005ማስታወቂያ
ቀደም ሲል ከዓለም ዜና እንደተከታተላችሁት መንግሥት በሃይማኖት ጉዳይ ጣልቃ አይግባ የሚል ጥያቄ በማቅረብም ሆነ በመቃወም ካለፈው ሐምሌ ወር አንስቶ በእሥር ላይ የሚገኙ 9 ታዋቂ የእስልምና ሃይማኖት መሪዎችና ባጠቃላይ 29 ሙስሎሞች እንዲሁም 2 አገር-በቀል የመንግሥት ያልሆኑ ድርጅቶች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው የክሱ ሰነድ እንደተሰጣቸው ተነግሯል። ይህን ጉዳይ በተመለከተ የአዲስ አባበባውን ዘጋቢአችንን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔርን ወደ እስቱዲዮ ከመግባታችን በፊት በስልክ አነጋግሬው ነበር።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
ተክሌ የኋላ
ሂሩት መለሰ