1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሶሪያውያን ስደተኞች በቱርክ

ሐሙስ፣ ሰኔ 2 2003

በሶሪያ መንግሥት ወታደሮችና በተቃዋሚዎች መካከል በሚካሄደው ግጭት ሰበብ ቱርክ ፣ ከሊባኖስ ቀጥሎ የሶሪያ ስደተኞች መጉረፊያ ሆናለች ።

https://p.dw.com/p/RShc
የሶሪያ ሰደተኞች ወደ ቱርክ ሲያቀኑምስል dapd

በተለይ ቱርክ ድንበር አቅራቢያ በሚገኝ ከተማ ውስጥ 120 ያህል የመንግሥት ወታደሮች ከተገደሉ ወዲህ ወደ ቱርክ የሚሸሹት የሶሪያ ስደተኞች ቁጥር ጨምራል ። በወታደሮቹ ግድያ ምክንያት የሶሪያ ልዩ ኮማንዶ በከተማይቱ ላይ የተጠናከረ ጥቃት ሊሰነዝር ይችላል የሚል ስጋትም ሰፍኗል ። በአሁኑ ሰዓት በርካታ የሶሪያ ስደተኞች ወደ ቱርክ መጉረፋቸውም ቱርክ ስለ ሶሪያ መንግሥት ያላትን አቋም ሊያስቀይር ይችል ይሆናል የሚል ግምት አሳድሯል ። ኡልሪሽ ፒክ ከኢስታንቡል ለላከው ዘገባ ሂሩት መለሰ

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ