ሥራአጥ ፈላስያንና የአውሮፓ ሕብረት ፍ/ቤት
ረቡዕ፣ ኅዳር 3 2007ማስታወቂያ
ወጣቷ ሩሜኒያዊት፤ እ ጎ አ ከ 2010 ዓ ም, አንስቶ ጀርመን ውስጥ በላይፕትዚግ ከተማ የምትኖር ሲሆን ፤ መስተዳድሩ ለአንድ ልጇ ከሚሰጠው የልጅ አበል ውጭ ለሥራ አጦች የሚከፈለውን ገንዘብ ስለከለከላት ፣ ለአውሮፓ ፍርድ ቤት ይግባኝ ብላ ስትከራከር ከቆየች በኋl ነው ፍርድ ቤቱ፤ የላይፕትዚግ ማሕበራዊ ፍርድ ቤት ያሳለፈውን ውሳኔ በማጽናት ሥራ ለሌላቸው ዜጎች የሚሰጠው አበል ባለመብት ልትሆን እንደማትችል የበየነው።
ገበያው ንጉሤ
ተክሌ የኋላ
ነጋሽ መሐመድ