ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ስለዚሁ ጉዳይ ተጨማሪ መረጃዎችን ከሰነድ አጠባበቅ መግለጫችን ማግኘት ይችላሉ።
በሳምንቱ መጨረሽያ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች በተካሄዱ የአትሌቲክስ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል ። አርሰናል ክሪስታል ፓላስን ጉድ ባደረገበት የትናንቱ ግጥሚያ ቡካዮ ሳካ ድንቅ ብቃቱን አስመስክሯል ።
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች በተደረጉ ውድድሮች ድል ተቀዳጅተዋል ። የእንግሊዝ ኤፍ ኤ ካፕ ግጥሚያዎች ነገ እና ከነገ በስትያ አምስተኛ ዙራቸው ይቀጥላሉ ። በከባድ ሚዛን የቡጢ ፍልሚያ ዝነኛው ታይሰን ፉሪ ወንድም ሳዑዲ ዓረቢያ ውስጥ በተከናወነ ግጥሚያ አሸናፊ ሆኗል ።
በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ውድድር ዘርፍ የዕድሜ ማጭበርበር አፋጣኝ መፍትኄ የሚያሻው ጉዳይ ሆኗል። ባለፈው እሁድ አሰላ ከተማ ውስጥ በተጠናቀቀው ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ፉክክር በመጀመሪያ ማጣሪያ ብቻ 250 አትሌቶች የዕድሜ ማጭበርበር መፈጸማቸው ተገልጧል። የሀገር ውስጥና የውጭ የእግር ኳስ መረጃዎችንም አካተናል።
በቶኪዮ በተደረገው የ 2023 የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊው ዴሶ ገልሚሳ እና ኬንያዊትዋ ሮዝመሪ ዋንጂሩ አሽናፊ ሆነው አጠናቀዋል። ኢትዮጵያውያን ዓለም አቀፍ ዳኞች የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የምድብ ጨዋታ ይመራሉ