ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ስለዚሁ ጉዳይ ተጨማሪ መረጃዎችን ከሰነድ አጠባበቅ መግለጫችን ማግኘት ይችላሉ።
እድሜያቸው ከ17 ዓመት በታች ኢትዮጵያውያት አዳጊ የእግር ኳስ ተጨዋቾች ወደ ዓለም ዋንጫ ለመግባት ግስጋሴያቸውን ቀጥለዋል። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ አርሰናል ትናንት እጅግ ወሳኝ የሆነውን ድሉን አስመዝግቦ ደጋፊዎቹን በዓለም ዙሪያ አስቦርቋል። ማንቸስተር ሲቲ እና ሊቨርፑልም የፕሬሚየር ሊጉን ዋንጫ ለማንሳት ተፋጠዋል።
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያዩ የዓለም ክፍሎች በተደረጉ የማራቶን የሩጫ ፉክክሮች ድል ተቀዳጅተዋል። ባለፈው ሳምንት አዲስ የተወለደ ልጁን በሞት ያጣው ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ወደ ሜዳ ተመልሶ በፕሬሚየር ሊግ ለማንቸስተር ዩናይትድ 100ኛ ግቡን አስቆጥሯል። ነገ እና እና ከነገ በስተያ የሻምፒዮንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ ወሳኝ ግጥሚያዎች ይኖራሉ።
እድሜያቸው ከ17 ዓመት በታች የኢትዮጵያ አዳጊ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ለዓለም ዋንጫ ተሳታፊ ለመሆን መንገዳቸው እያመቻቹ ነው። ብርቱ ፍልሚያ በታየበት የኤፍ ኤ ካፕ የግማሽ ፍጻሜ የእግር ኳስ ግጥሚያ ሊቨርፑል ዋነኛ ተቀናቃኙ ማንቸስተር ሲቲን ከመንገድ አስቀርቶታል። ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል። ሙሉ የስፖርት ዘገባው ከታች ይገኛል።