ምዕራብ ሃገራትና ሴት ልጅ ግርዘት ስጋት10 የካቲት 2007ማክሰኞ፣ የካቲት 10 2007የሴት ልጅን የመዋለጃ አካል መተልተል ከዓለም በተወሰኑ ሃገራት ብቻ የሚከናወን ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት መሆኑ ይታወቃል። የሰዎች ከቦታ ቦታ መዘዋወርና ስደት ግን ዛሬ ዛሬ ይህን በባህል ስም ሴቶች ላይ የሚፈፀም ለአካልና ለስነልቦና ጉዳት የሚዳርግ ድርጊት ከዚህ ቀደም ወደማይታወቅበት አካባቢም እያሻገረዉ ነዉ።https://p.dw.com/p/1EdPXማስታወቂያ