ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። ስለዚሁ ጉዳይ ተጨማሪ መረጃዎችን ከሰነድ አጠባበቅ መግለጫችን ማግኘት ይችላሉ።
በያዝነዉ ሳምንት ግጭት ጥቃቱ የባሰዉ በምስራቅ ወለጋ ዞን ኪራሙ ወረዳና አካባቢዉ ነዉ።ከጥቃቱ ያመለጡ ነዋሪዎች እንደሚሉት በተደጋጋሚዉ ግጭትና ጥቃት በመቶ የሚቆጠሩ ሰላማዊ ሰዎች ተገድለዋል።በትንሽ ግምት 52 ሺሕ ሕዝብ ከየቀየዉ ተፈናቅሏል።አብዛኞቹ ተፈናቃዮች የአማራ ተወላጆች ናቸዉ
በጦርነት የተገዱ አራት ከተሞችና አካባቢዎቻቸዉ ዳግም የኤሌክትሪክ መብራት ማግኘታቸዉ፣ የጠቅላይ ሚንስትር ዓብይ አሕመድ የደቡብ ኢትዮጵያ ጉብኝትና የሰጡት አስተያየት ከሳምቱ ዘገቦች የጎሉት ናቸዉ።ይሁንና ባለፈዉ ሮብ ማታ ከወደ ፕሪቶሪያ ደቡብ አፍሪቃ የተማዉ ዜና ከቀዳሚዎቹ ሁሉ በልጦ የአብዛኛዉን ኢትዮጵያ ቀልብ የሳበ መስሏል።
በኤሌክትሪክ ኃይል በሚሽከረከሩ መኪኖች ላይ የቀረጥ ቅናሽ፤ የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት በሰላም እንዲያበቃ የተደረጉ ጥሪዎችና በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን በተለይም ኡሙሩ ወረዳ በሚኖሩ ሰላማዊ ሰዎች ላይ ታጣቂዎች የሚፈፅሙትን ግፍ መንግስት እንዲያስቆም የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ማሳሰቡን የሚጠቅሱ ዘገቦች ናቸዉ-ትኩረታችን።
በሁለቱም ሥፍራዎች ሕፃን ካዋቂ፣ ሴት ከወንድ ሳይለዩ፣ በካራ፣በገጀራ፣ በጥይትና በእሳት እያጋዩ ጭምር ሰላማዊ ሰዎችን የገደሉት ኃይላት መንግስት ሸኔ ብሎ የሚጠራዉ፣ በአሸባሪነት የፈረጀዉ ራሱን የኦሮሞ ነፃ አዉጪ ጦር ብሎ የሚጠራዉ አማፂ ቡድን እንደሆነ በሰፊዉ ይነገራል።