ለ3,2 ሚሊዮን ህዝብ የምግብ እርዳታ መጠየቁ፤
ረቡዕ፣ ጥር 16 2004ማስታወቂያ
በተጠቀሰዉ አካባቢ በተለይ በሶማሊያ የታየዉ አስጊ የረሃብ ሁኔታ መታገሱንም ዘገባዉ አመልክቷል። ኢትዮጵያ ዉስጥ ደግሞ በግብርናና ገጠር ልማት ሚንስቴር የአደጋ መከላከያና ዝግጁነት ፤ የምግብ ዋስትና ዘርፍ፤ ከተባበሩት መንግሥታት ፣ ለሕጻናት የአስቸኳይ ሁኔታ እርዳታ አቅራቢው ድርጅት (UNICEF) ጋር በኅብረት፤ ለ 3,2 ሚሊዮን የረሃብ ተጠቂዎች የምግብ እርዳታ ያስፈልጋል ሲሉ በጋራ ጥሪ አቅርበዋል።
ጌታቸው ተድላ
ተክሌ የኋላ
ሸዋዬ ለገሠ