ጠ/ሚ ዐቢይ የጀመሩት ተሀድሶ የገጠመው ችግር
ማክሰኞ፣ ነሐሴ 29 2010ማስታወቂያ
ይህም ቢሆን ጠ/ሚ የተጀመረው የለውጥ ርምጃ እንደሚቀጥል እና ለኢትዮጵያውያን ጥሩ ጊዜ እንደሚመጣ ተናግረዋል። ስለኢትዮጵያ የተለያዩ ጽሁፎች ያቀረቡት ፈረንሳዊው ጋዜጠኛ እና ተንታኝ ረኔ ለፎር ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ የጀመሩት የለውጥ ጉዞ ፍጥነት አስገራሚ እና የሚበረታታ ቢሆንም ተግዳሮቶች ተደቅነውበታል ይላል።
ገበያው ንጉሤ
አርያም ተክሌ
አዜብ ታደሰ