የፖሊስ ኮሚሽነሩ አስተያየት
ማክሰኞ፣ ሰኔ 19 2010ማስታወቂያ
ኮሚሽነሩ ዛሬ እንዳስታወቁት አደጋዉን የጣሉት ወገኖች ማንነት፤ ኢላማቸዉን እና ተልዕኳቸዉን ለማወቅ የሚደረገዉ ምርመራ እንደቀጠለ ነዉ። ኮሚሽነሩ አክለዉ እንዳሉት የአሜሪካ የፌደራል የምርመራ ቢሮ (FBI) ባለሙያዎች በምርመራ ተካፋዮች ናቸዉ። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ
ነጋሽ መሐመድ
ሸዋዬ ለገሠ