ፕሬዝደንት ኦባማና አፍሪቃዉያን ወጣቶች28 ሐምሌ 2002ረቡዕ፣ ሐምሌ 28 2002ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ አፍሪቃ ወጣቶችን፤ የአፍሪቃን አምባገነን መሪዎች በመቃወም ለመሠረታዊ ለዉጥ እንዲጥሩ ጥሪ አቀረቡ።https://p.dw.com/p/Obr4ምስል APማስታወቂያ ፕሬዝደንቱ ከአርባ የአፍሪቃ አገራት ከተዉጣጡ ከ115 ወጣት መሪዎች ጋር ትናንት ኋይት ሃዉስ ዉስጥ ባደረጉት ዉይይት የአፍሪቃ፤ አሜሪካ ግንኙነትን የሚመለከቱ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ለቀረቡላቸዉ ጥያቄዎችም ምላሽ ሰጥተዋል። አበበ ፈለቀ ሸዋዬ ለገሠ አርያም ተክሌ