ፀረ ኤቦላ ትግሉን የማስተባበሩ ጥረት
ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 7 2007ማስታወቂያ
የተጠቂዎቹን ልዩ ሁኔታ በመገምገም አስፈላጊውን ርዳታ በተቀናጀ መንገድ ማቅረብ ስለሚቻልበት ጉዳይ ሀሳብ ተለዋውጠዋል። የኤቦላ ወረርሽኝ ያስከተለውን እና ሊያስከትል የሚችለውን የጤና፣ ማህበራዊ እና ኤኮኖሚያዊ ቀውስ የሚገመግም አንድ ዓለም አቀፍ ጉባዔ በሚቀጥለው አዲሱ አውሮጳዊ ዓመት 2015 ሊጠራ ስለሚችልበትም ጉዳይ የስብብሰባው ተሳታፊዎች መክረዋል። የብራስልስ ወኪላችን ገበያው ንጉሤ በወረርሽኙ አንፃር ስለተጀመረው ትግል በዩኤስ አሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር የኤቦላ አስተባባሪን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮዋል።
ገበያው ንጉሤ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ