ፀረ ሙስና ትግል በኢትዮጵያ12 ግንቦት 2005ሰኞ፣ ግንቦት 12 2005የፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ሙሰናን ለመቆጣጠር እና ለማስወገድ ትግሉን አጠናክሮዋል።https://p.dw.com/p/18aj5Symbolbild Schmiergeldምስል picture alliance/ZBማስታወቂያ በዚሁ መሠረትም ከጥቂት ቀናት በፊት አንዳንድ በሙስና የጠረጠራቸውን የመንግሥት ባለሥልጣናትን እና ባለሀብቶችን በቁጥጥር አውሎዋል። የሙሰና ደረጃ በኢትዮጵያ ምን ላይ ይገኛል? ተወያይተንበታል። አርያም ተክሌ መስፍን መኮንን