ግብፅ የጋዛ ድንበሯን በከፊል ከፈተች
ማክሰኞ፣ ግንቦት 23 2003ማስታወቂያ
የመጀመሪያው አውቶባስ ተሳፋሪዎችን ይዞ የፊልስጤምን ክልል አልፎ ድንበር ላይ የምትገኘውን የ ራፋህ ከተማ ተሻግሯል። 400 የሚሆኑ ሰዎችም ድንበር የሚያሻግረውን ጉዞዋቸውን እየጠበቁ ነው። ይህም ለብዙ ፍልስጤሚያውያን ዕረፍት ሰጥቷል። በሌላ በኩል ደግሞ እስራኤልን ሀሳብ ላይ ጥሏታል። እንደውም የዚህ ድንበር መከፈት፤ በቀላሉ በህግ ወጥ መንገድ የጦር መሳሪያዎች አስርጎ ለማስገባት መንገድ ይከፍታል ይላሉ፤ ግሀሺ ሐማድ፤ የሀማስ መንግስት የውጭ ጉዳይ ተወካይ።
ልደት አበበ
ነጋሽ መሐመድ