1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ግብፅና ኢትዮጵያ፣ የውይይት ተስፋ

ረቡዕ፣ ግንቦት 13 2006

በጥቁር ዐባይ ወንዟ ላይ ኢትዮጵያ ፣ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨት በመገንባት ያለችውን ግዙፍ ግድብ ጉዳይ በተመለከተ ለመነጋገር ፣የግብፅ ው ጭ ጉዳይ ሚንስትር ነቢል ፋኼሚ ወደ አዲስ አበባ ሳይጓዙ እንደማይቀሩ ታዋቂው የመንግሥት ጋዜጣ ኧል አህራም

https://p.dw.com/p/1C40f
ምስል William Lloyd-George/AFP/Getty Images

አስታውቋል። ግብፅ፣ በሰሜንና ሰሙን ምሥራቅ አፍሪቃ ሰላምና መረጋጋት እንደሚሹ በሚነገርላቸው የአውሮፓው ሕብረትና የዩናይትድ ስቴትስ ዲፕሎማቶች ግፊት እንደገና ወደ ጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት ሳትመለስ አትቀርም ይባላል። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ