ጋዜጠኝነት በግጭት አካባቢዎች
ማክሰኞ፣ ግንቦት 25 2001ማስታወቂያ
ይሁንና ቀውሶችና ግጭቶች በሚካሄዱባቸውና በተካሄዱባቸው ሀገራት በፕሬስ ነፃነት ውስጥ ግጭቶችን የማያባብስ ይልቁንም መፍትሄው ላይ የሚያተኩር ሀለፊነት የተሞላበት ጋዜጠኝነት ያስፈልጋል ። እዚህ ላይ ነው ግጭቶች እንዳይባባሱ የሚረዳ ጋዜጠኘት ፅንሰ ሀሳብ ተግባራዊ መሆን የሚገባው ። በዚህ መሰረት የሚዘግቡ ጋዜጠኞች እንደሚናገሩት ይህ ወቅት አመጣሽ መፈክር ሳይሆን በጣም ለየት ያለ የጋዜጠኝነት መንገድ ነው ። ሞኒካ ሆገን የዘገበችውን ሂሩት መለሰ አጠናቅራዋለች ።
ሞኒካ ሆገን/ሂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ