ጋዜጠኛ ተመስገን በቤተሰቦቹ እንዳይጠየቅ መታገዱ30 ታኅሣሥ 2007ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 30 2007በእስር ላይ የሚገኘዉ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በቤተሰቦቹ እንዳይጎበኙት መደረጉ ተነገረ። ጋዜጠኛ ተመስገን ላለፉት ሶስት ቀናት ከቤተሰቦቹ ምግብ እንዳልገባለትና በእስር ላይ ከፍተኛ ዛቻና ማስፈራርያ እየደረሰበት መሆኑም ተመልክቶአል።https://p.dw.com/p/1EHbbምስል DWማስታወቂያ የፊደራል ማረምያ ቤት በበኩሉ ጋዜጠኛዉ ላይ ምንም ዓይነት ጫና እንዳልተፈፀመና ቤተሰቦቹም ከመጠየቅ እንዳልታገዱ ገልፆአል። ዝርዝር ዘገባዉን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ልኮልናል። ዮሃንስ ገብረግዚአብሄር አዜብ ታደሰ